ዜና/ጦማር

ግንቦት 24፤2015-ከሰሜን ሸዋ ዞን በየቀኑ ከ10 እስከ 12 ሺ ሊትር በላይ ወተት በተሸከርካሪ ወደ አዲስ አበባ ይገባል ፤ ወተቱ ተጠቃሚ
      ????  በዛሬዉ እለት ዓለም አቀፍ የወተት ቀን እየታሰበ ይገኛል በኦሮሚያ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ካሉ ወረዳዎች እና ቀበሌዎች በየቀኑ
Read more.
ግንቦት 24፤2015-ፀደይ ባንክ ተዋናይ ሰለሞን ቦጋለን ብራንድ አምባሳደሩ አድርጎ ሾመ
ፀደይ ባንክ በዛሬዉ እለት በ 68 ፊልሞች ፣ በ 16 የመድረክ ቲያትሮች ፣ በ 8 የቴሌቪዥን ድራማዎች ላይ የተወነ እና
Read more.
ግንቦት 24፤2015-በስልጤ ዞን በሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ በመምህርነት ሙያ የተቀጠሩ 10 ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ
በስልጤ ዞን በምስራቅ አዘርነት በርበሬ ወረዳ ሀሰተኛ የትምህርት ማስረጃ በማቅረብ በመምህርነት ሙያ ተቀጥረው ከ9 መቶ ሺ ብር በላይ እንዲከፈላቸው ያደረጉ
Read more.
ግንቦት 24፤2015-የአጣየ ቴክኒክ እና ሙያ ኮሌጅ ከ54 ሚሊዮን ብር በላይ ውድመት እንደደረሰበት ተነገረ
የአጣየ ቴክኒክ እና ሙያ ኮሌጅ በተደጋጋሚ በአካባቢው በተፈጠረው ግጭት  ከ54 ሚሊዮን ብር በላይ ውድመት የደረሰበት መሆኑት የኮሌጅ ዲን አቶ እንድሪስ ሰኢድ በተለይ
Read more.
ግንቦት 24፤2015-በሱዳን በገበያ ስፍራ በተፈፀመ የሮኬት ጥቃት 17 ሰዎች ተገደሉ
በሱዳን ዋና ከተማ ካርቱም በስተደቡብ በሚገኝ የገበያ ስፍራ ላይ ረቡዕ እለት በተፈፀመ የሮኬት ጥቃት ቢያንስ 17 ሰዎች ሲገደሉ 106 ያህል
Read more.
ግንቦት 24፤2015-በጌዴኦ ዞን በደረሰ በመኪና አደጋ የአንድ ተማሪ ህይወት አለፈ
በጌዴኦ ዞን በወናጎ ወረዳ የደረሰዉ መኪና  አደጋ የአንድ ሴት ተማሪ ሕይወት አልፏል። አደጋ የደረሰዉ በሶዲቲ ቀበሌ ቆቲ ትምህርት ቤት አከባቢ
Read more.
ግንቦት 24፤2015-ዩክሬን በሩሲያ የነዳጅ ማጣሪያ ላይ ጥቃት ፈጸመች
የሩሲያ ባለስልጣናት እንዳስታወቁት የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖች ከሩሲያ ትልቁ የነዳጅ መላኪያ ወደብ በምስራቅ ከ65 እስከ 80 ኪ.ሜ ርቀት ላይ በሚገኙ
Read more.
ግንቦት 23፤2015-ከ5 ሺ በላይ ሱዳናዊያን ዜጎች በኢትዮጵያ ጥገኘነት መጠየቃቸው ተነገረ
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቃለአቀባይ አምባሳደር መለስ አለም በውጭ ግንኙነት ላይ የሚያተኩረውን ጋዜጣዊ መግለጫ እና ማብራሪያ ለጋዜጠኞች ሰጥተዋል። የሱዳንን ወቅታዊ ሁኔታ በተመለከተ
Read more.
ግንቦት 23፤2015-ዩክሬን ጦርነቱ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከ207,000 በላይ ሺህ የሩሲያ ወታደሮችን መግደሏን አስታወቀች
???? ሩሲያ በተደጋጋሚ ጥቃት ብትፈፅምብንም ምስጋና ለአሜሪካ ይሁንና አክሽፈነዋል ሲሉ ፕሬዝዳንት ዘለንስኪ ተናግረዋል የሩሲያ ዩክሬን ጦርነቱ ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ከ2
Read more.
ግንቦት 23፤2015-ግብፅና ቱርክ ያላቸውን ፀብ በማቆም ግንኙነታቸውን ለማደስ ተስማሙ
ግብፅ እና ቱርክ ወደ ሙሉ ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነታቸውን ዳግም ለመመለስ ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተሰምቷል። ይህው ስምምነት ላይ የደረሱት የግብፁ ፕሬዝዳንት አብዱል
Read more.