መደበኛ ያልሆነ

መጋቢት 3፣2012

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በዛሬው እለት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 14ኛ መደበኛ ስብሰባውን አካሂዷል።

በመደበኛ ስብሰባውም በጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ አቅራቢነት የቀረበለትን
የተለያዩ የሚኒስትሮች ሹመትን ተቀብሎ አጽድቋል።

በዚህም መሰረት፦
1 ወይዘሮ አዳነች አቤቤ- የፌደራል ጠቅላይ አቃቤ ህግ
2 ዶክተር ሊያ ታደሰ- የጤና ሚኒስትር
3 አቶ ላቀ አያሌው-የገቢዎች ሚኒስትር
4 ወይዘሮ ፊልሰን አብዶላሂ- የሴቶች ህፃናትና ወጣቶች ሚኒስትር ናቸው
የሚኒስትሮቹ ሹመት በ21 ተቃውሞ፤ በአብላጫ ድምጽ ጸድቋል::

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *