በድሬዳዋ አስተዳደር የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በገንዘብና በዓይነት 17 ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ድጋፍ መሰብሰቡን በአስተዳደሩ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡
ከዚህ ውስጥ 8 ሚሊዮን ብር በጥሬ ገንዘብ ቀሪው ደግሞ በዓይነት ተሰብስቧል፤ የተሰበሰበው ገቢም ወደ ድሬዳዋ ስጋት አመራርና አደጋ መከላከል ጽ/ቤት እንዲገባ መደረጉንም ተሰምቷል፡፡
በድሬዳዋ አስተዳደር የኮሮናቫይረስ ስርጭትን ለመከላከል በገንዘብና በዓይነት 17 ሚሊዮን ብር የሚጠጋ ድጋፍ መሰብሰቡን በአስተዳደሩ የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታወቀ፡፡
ከዚህ ውስጥ 8 ሚሊዮን ብር በጥሬ ገንዘብ ቀሪው ደግሞ በዓይነት ተሰብስቧል፤ የተሰበሰበው ገቢም ወደ ድሬዳዋ ስጋት አመራርና አደጋ መከላከል ጽ/ቤት እንዲገባ መደረጉንም ተሰምቷል፡፡