ጦማር/ዜና

ሚያዝያ 15፣ 2012 -በፍሎሪዳ የሚገኙ ፖሊሶች ለህክምና ባለሙያዎች ክብር ሲሉ በመኪናቸዉ ልብ ቅርጽ በመስራት ምስጋናቸዉን ገልጸዋል

በፍሎሪዳ የሚገኙ ፖሊሶች ለህክምና ባለሙያዎች ክብር ሲሉ በመኪናቸዉ ልብ ቅርጽ በመስራት ምስጋናቸዉን ገልጸዋል፡፡

በፍሎሪዳ የሚገኙት የፖሊስ አባላት በከተማዋ የኮሮና ቫይረስን ለመከላከል ጥረት እያደረጉ የሚገኙ የህክምና ባለሙያዎችን ለማመስገን በሆስፒታሉ የመኪና ማቆሚያ ስፍራ የልብ ቅርጽን በመኪናቸዉ በመስራት ምስጋናቸዉን ገልጸዋል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *