የደቡብ ኮርያ የበሽታ መከላከልና መቆጣጠር ማዕከል እንዳስታወቀዉ ባለፉት 24 ሰዓት 6 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸዉ ሪፖርት ሲደረገ ህይወቱ ያለፈ ሰዉ እንደሌለ ተገልጿል፡፡
ደቡብ ኮርያ የምርመራ አቅሟን ማሳደጋ የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት ከፍተኛ እገዛ አድርጎላታል፡፡በአጠቃላይ ደቡብ ኮርያ በኮሮና ቫይረስ የ240 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡

የደቡብ ኮርያ የበሽታ መከላከልና መቆጣጠር ማዕከል እንዳስታወቀዉ ባለፉት 24 ሰዓት 6 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸዉ ሪፖርት ሲደረገ ህይወቱ ያለፈ ሰዉ እንደሌለ ተገልጿል፡፡
ደቡብ ኮርያ የምርመራ አቅሟን ማሳደጋ የቫይረሱን ስርጭት ለመግታት ከፍተኛ እገዛ አድርጎላታል፡፡በአጠቃላይ ደቡብ ኮርያ በኮሮና ቫይረስ የ240 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡