በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ባለፈዉ ሳምንት ከጤና ማዕከል ያመለጠዉ ሰዉ እየተፈለገ ይገኛል፡፡የጤና ባለሙያዎች ማህበረሰቡ ግለሰቡን እንዳይሸሽጉ እየመከሩ ይገኛል፡፡
ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ከኢቦላ ነጻ መሆኑን ላታዉጅ ቀናት ሲቀሯት 6 ሰዎች በኢቦላ መያዛቸዉ ተረጋግጧል፡፡በ2018 ዓመት የተቀሰቀሰዉ ኢቦላ ከ2200 በላይ ሰዎችን ህይወት መንጠቁ ይታወሳል፡፡
በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ባለፈዉ ሳምንት ከጤና ማዕከል ያመለጠዉ ሰዉ እየተፈለገ ይገኛል፡፡የጤና ባለሙያዎች ማህበረሰቡ ግለሰቡን እንዳይሸሽጉ እየመከሩ ይገኛል፡፡
ዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ከኢቦላ ነጻ መሆኑን ላታዉጅ ቀናት ሲቀሯት 6 ሰዎች በኢቦላ መያዛቸዉ ተረጋግጧል፡፡በ2018 ዓመት የተቀሰቀሰዉ ኢቦላ ከ2200 በላይ ሰዎችን ህይወት መንጠቁ ይታወሳል፡፡