ጦማር/ዜና

ሚያዝያ 16፣2012-ግብጽ የረመዳንን ወቅት ምክንያት በማድረግ በአንዳንድ ክልከላዎች ላይ ማሻሻያ አደረገች

በዚህም መሰረት በግብጽ የሚገኙ የንግድ ተቋማት እንደሚከፈቱ የተነገረ ሲሆን ምግብ ቤቶች የምግብ አቅርቦትን እንዲሰጡ ተፈቅዷል፡፡በመስጊድ ዉስጥ የሚደረገዉ የጸሎት ስነስርዓት ግን በክልከላዉ ቀጥሏል፡፡

በግብጽ በኮሮና ቫይረስ የተነሳ የ287 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ 3,891 ደግሞ በቫይረሱ ተጥቅተዋል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *