የታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታ፡-
~ ባለፉት 24 ሰዓት ዉስጥ ለ1408 ሰዎች ምርመራ ተደርጎ በአንድ ግለሰብ ላይ ቫይረሱ ተገኝቷል፡፡
~ ታማሚ አንድ ኢትዮጲያዊት ሴት እድሜ 45 በኮሮና ቫይረስ ከተያዘ ሰዉ ጋር ግንኙነት የነበራት የባህርዳር ከተማ ነዋሪ
ተጨማሪ መረጃ ፡-
~ አጠቃላይ ምርመራ የተደረገላቸው ሰዎች ቁጥር 17,842 ደርሷል።
~ ባለፉት 24 ሰዓት ተጨማሪ አንድ ሰዉ አገግሟል፡፡
~ አጠቃላይ ያገገሙ ግለሰቦች 59 ደርሰዋል
~ በጽኑ ህሙማን ማከምያ ዉስጥ የሚገኝ ታማሚ የለም፡፡
~ በለይቶ ህክምና ውስጥ ያሉ 67 ናቸው።
~ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉ ይታወሳል።