
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 162 ደረሰ
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት በ1382 ሰዎች ላይ በተደረገ የላቦራቶሪ ምርመራ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ 17 አዲስ ሰዎች በመገኘታቸው አጠቃላይ በኮሮና የተያዙ ሰዎች ቁጥር 162 መድረሱን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።
በኢትዮጵያ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 162 ደረሰ
በኢትዮጵያ ባለፉት 24 ሰአታት በ1382 ሰዎች ላይ በተደረገ የላቦራቶሪ ምርመራ በኮሮና ቫይረስ የተያዙ 17 አዲስ ሰዎች በመገኘታቸው አጠቃላይ በኮሮና የተያዙ ሰዎች ቁጥር 162 መድረሱን የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል።