ባለፉት 24 ሰዓት ተጨማሪ 142 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው
የሟቾች ሁኔታ፦
~ 1ኛ የ71 ዓመት ሴት የአዲስ አበባ ነዋሪ (በሆስፒታል ውስጥ ህክምና ሲከታተሉ የነበሩ)
~ 2ኛ የ46 ዓመት ወንድ የኦሮሚያ ነዋሪ
~ 3ተኛ የደቡብ ክልል ነዋሪ (2ተኛና ሶስተኛ ግለሰቦች ህይወታቸው አልፎ ከአስከሬን ምርመራ የተገኘባቸው ናቸው)
ባለፉት 24 ሰዓት ተጨማሪ 142 ሰዎች ላይ የኮሮና ቫይረስ ተገኘባቸው
የሟቾች ሁኔታ፦
~ 1ኛ የ71 ዓመት ሴት የአዲስ አበባ ነዋሪ (በሆስፒታል ውስጥ ህክምና ሲከታተሉ የነበሩ)
~ 2ኛ የ46 ዓመት ወንድ የኦሮሚያ ነዋሪ
~ 3ተኛ የደቡብ ክልል ነዋሪ (2ተኛና ሶስተኛ ግለሰቦች ህይወታቸው አልፎ ከአስከሬን ምርመራ የተገኘባቸው ናቸው)