
በደቡብ አፍሪካ ደርባን ከተማ በትላንትናዉ እለት የህክምና ባለሙያዎች የግል መከላከያ አልባሳት (PPE) የተጠቀሙ ዘራፊወች በአንድ ሱፐርማርኬት ከፍተኛ ዝርፊያ ፈጽመዋል፡፡ግለሰቦቹ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ቁጥጥርና ክትትል የሚያደርጉ ባለሙያዎች በመመምሰል ወንጀሉን መፈጸማቸዉ ታዉቋል፡፡
በስምኦን ደረጄ
በደቡብ አፍሪካ ደርባን ከተማ በትላንትናዉ እለት የህክምና ባለሙያዎች የግል መከላከያ አልባሳት (PPE) የተጠቀሙ ዘራፊወች በአንድ ሱፐርማርኬት ከፍተኛ ዝርፊያ ፈጽመዋል፡፡ግለሰቦቹ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ ቁጥጥርና ክትትል የሚያደርጉ ባለሙያዎች በመመምሰል ወንጀሉን መፈጸማቸዉ ታዉቋል፡፡
በስምኦን ደረጄ