
በቀጣዩ ሳምንት አርብ ለ 2020 የአሜሪካ ምርጫ የምረጡኝ ዘመቻ በኦክላሆማ ግዛት ይጀምራሉ፡፡
ትራምፕ በወርሃ ህዳር ለሚካሄደው ምርጫ በድጋሚ እንደሚያሸንፉ ተስፋ እያደረጉ ቢሆንም ከህዝብ የተሰበሰበው ድምፅ ለተቀናቃኛቸው ጆ ባይደን ያጋደሉ ሆነዋል፡፡
በኮሮና ቫይረስ ምላሽ ዙሪያ ፣ በጥቁሮች የመብት ረገጣ ረገድ ትራምፕ ነጥብ እንደጣሉ በስፋት እየተነገረ ይገኛል፡፡
የቫይረሱ ስርጭት ከፖለቲካ ውጥረቱ አንፃር ከባድ እንደሚሆን ይጠበቃል፡፡
በስምኦን ደረጄ