
ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንቱ አዲስ አበባ ሲገቡ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸውና በጀኔራል አደም መሐመድ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
ሌተናል ጀኔራል መሐመድ ሃምዳን ደጋሎ በቆይታቸው ከሀገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በሀገራቱ ግንኙነትና በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ እንደሚመክሩ ይጠበቃል ሲል ኢቢሲ ዘግቧል።
ተቀዳሚ ምክትል ፕሬዚዳንቱ አዲስ አበባ ሲገቡ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን፣ በውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ገዱ አንዳርጋቸውና በጀኔራል አደም መሐመድ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
ሌተናል ጀኔራል መሐመድ ሃምዳን ደጋሎ በቆይታቸው ከሀገሪቱ ከፍተኛ ባለስልጣናት ጋር በሀገራቱ ግንኙነትና በወቅታዊ ጉዳይ ዙሪያ እንደሚመክሩ ይጠበቃል ሲል ኢቢሲ ዘግቧል።