
በቀጣዩ ጥቅምት ወር በታንዛኒያ ምርጫ የሚደረግ ሲሆን ፕሬዝደንት ጆን ማጉፉሊ ነፃና ፍትሀዊ ምርጫን እናካሂዳለን ሲሉ ቃል ገብተዋል፡፡
በድጋፊዎቻቸው ዘንድ በቅፅል ስማቸው ቡልዶዘር የሚባሉት ፕሬዝደንቱ ሙስናን በመዋጋታቸው ይመሰገናሉ፡፡
በተቺዎቻቸው ዘንድ ግን ከ 2015 አንስቶ የመናገር ነፃነት ገድበዋል በሚል ይተቻሉ፡፡
በሚኪያስ ፀጋዬ
በቀጣዩ ጥቅምት ወር በታንዛኒያ ምርጫ የሚደረግ ሲሆን ፕሬዝደንት ጆን ማጉፉሊ ነፃና ፍትሀዊ ምርጫን እናካሂዳለን ሲሉ ቃል ገብተዋል፡፡
በድጋፊዎቻቸው ዘንድ በቅፅል ስማቸው ቡልዶዘር የሚባሉት ፕሬዝደንቱ ሙስናን በመዋጋታቸው ይመሰገናሉ፡፡
በተቺዎቻቸው ዘንድ ግን ከ 2015 አንስቶ የመናገር ነፃነት ገድበዋል በሚል ይተቻሉ፡፡
በሚኪያስ ፀጋዬ