
“በቤሩት በተከሰተው ፍንዳታ ክፉኛ አዝኛለሁ። ጸሎቴ እና ሀሳቤ ከሊባኖስ ነዋሪዎች ጋር ነው። በሊባኖስ የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን ከቆንስላችን ጋር ግንኙነት እንድትፈጥሩ በእጅጉ አበረታታለሁ። እንደዚህ ባለው አስከፊ ጊዜ መተጋገዝ አስፈላጊ ነው” ሲሉ በፌስቡክ ገፃቸው አስፍረዋል።
“በቤሩት በተከሰተው ፍንዳታ ክፉኛ አዝኛለሁ። ጸሎቴ እና ሀሳቤ ከሊባኖስ ነዋሪዎች ጋር ነው። በሊባኖስ የምትኖሩ ኢትዮጵያውያን ከቆንስላችን ጋር ግንኙነት እንድትፈጥሩ በእጅጉ አበረታታለሁ። እንደዚህ ባለው አስከፊ ጊዜ መተጋገዝ አስፈላጊ ነው” ሲሉ በፌስቡክ ገፃቸው አስፍረዋል።