
ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 9,068 የላብራቶሪ ምርመራ 564 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ9 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 429 ሰዎች አገግመዋል።
በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 20,900 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 365 ደርሷል ፤ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች 9,027 ናቸው።
ባለፉት 24 ሰዓት በተደረገው 9,068 የላብራቶሪ ምርመራ 564 ሰዎች በቫይረሱ መያዛቸው ሲረጋገጥ የ9 ሰዎች ህይወት አልፏል። በተጨማሪ በትላንትናው ዕለት 429 ሰዎች አገግመዋል።
በአጠቃላይ በሀገራችን በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች 20,900 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 365 ደርሷል ፤ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች 9,027 ናቸው።