
በሰሜናዊ ብሩንዲ የሚገኘው ፍርድ ቤት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በፕሬዝዳንት ኢቫርስቲ ኒዴይሺሚ ላይ የግድያ ሙከራ ፈፅመዋል የተባሉ 2 ወንዶችና አንዲት ሴት ላይ የ30 አመታት የእስር ትዕዛዝ አስተላልፏል።
ሶስቱ ፕሬዝዳንቱን ለመግደል ድንጋይ ወርውረዋል የተባሉ ሰዎች በነዳጅ ማደያ ውስጥ የሚሰሩ ሲሆን ክሱን ክደዋል።
በስምኦን ደረጄ
በሰሜናዊ ብሩንዲ የሚገኘው ፍርድ ቤት ባሳለፈው ውሳኔ መሰረት በፕሬዝዳንት ኢቫርስቲ ኒዴይሺሚ ላይ የግድያ ሙከራ ፈፅመዋል የተባሉ 2 ወንዶችና አንዲት ሴት ላይ የ30 አመታት የእስር ትዕዛዝ አስተላልፏል።
ሶስቱ ፕሬዝዳንቱን ለመግደል ድንጋይ ወርውረዋል የተባሉ ሰዎች በነዳጅ ማደያ ውስጥ የሚሰሩ ሲሆን ክሱን ክደዋል።
በስምኦን ደረጄ