ግብ ጠባቂ
1 ተክለማርያም ሻንቆ
ተከላካዮች
2 ሱሌማን ሀሚድ
3 አስቻለው ታመነ
4 ያሬድ ባየህ
5 ራማዳን የሱፍ
አማካዮች
6 አማኑኤል ዮሐንስ
7 መሱድ መሀመድ
8 ሽመልስ በቀለ
አጥቂዎች
9 አቡበከር ናስር
10 አማኑኤል ገ/ሚካኤል
11 ጌታነህ ከበደ በመሆን በ4 : 3 : 3 የመጀመሪያ 11 ቋሚ አሰላለፍ ጨዋታቸውን የሚጀምሩ ይሆናል።
[ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ]