መደበኛ ያልሆነ

ህዳር 4፤2013-የኢትዮጵያ ብሄራዊ ቡድን ይፋዊ አሰላለፍ

ግብ ጠባቂ

1 ተክለማርያም ሻንቆ

ተከላካዮች

2 ሱሌማን ሀሚድ
3 አስቻለው ታመነ
4 ያሬድ ባየህ
5 ራማዳን የሱፍ

አማካዮች

6 አማኑኤል ዮሐንስ
7 መሱድ መሀመድ
8 ሽመልስ በቀለ

አጥቂዎች
9 አቡበከር ናስር
10 አማኑኤል ገ/ሚካኤል
11 ጌታነህ ከበደ በመሆን በ4 : 3 : 3 የመጀመሪያ 11 ቋሚ አሰላለፍ ጨዋታቸውን የሚጀምሩ ይሆናል።

[ የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ]

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *