መደበኛ ያልሆነ

ህዳር 20፤2014-አቶ ሳሙኤል ጌታቸው በኢትዮጵያ የጋዜጠኝነት ፈቃድ የለውም ሲል የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን አስታወቀ

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን እንዳስታወቀድ ለአቶ ሳሙኤል ጌታቸው ምንም ዓይነት የዘጋቢነት ፈቃድ ያልሰጠው መሆኑን ባለስልጣኑ በትዊተር ገጹ አስታውቋል፡፡

በመሆኑም በኢትዮጵያ ሕግ ግለሰቡ የጋዜጠኝነት እውቅና የሌለው መሆኑን ባለስልጣኑ ይታወቅ ብሏል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *