
ቡና ስፖርት ክለብ
ቅዳሜ ጠዋት ከ3:00-5:00
አቦል ቶና በረካ የራዲዮ ፕሮግራም መስከረም 3/2007 ዓ.ም ተጀመረ፡፡በኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ሚዲያና ፕሮሞሽን እየተዘጋጀ ይቀርባል፡፡በኢትዮጵያ ክለቦች ታሪክ የመጀመሪያው የራዲዮ ፕሮግራም ነው፡፡
አቦል ቶና በረካ የራዲዮ ፕሮግራም መስከረም 3/2007 ዓ.ም ተጀመረ፡፡በኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ሚዲያና ፕሮሞሽን እየተዘጋጀ ይቀርባል፡፡በኢትዮጵያ ክለቦች ታሪክ የመጀመሪያው የራዲዮ ፕሮግራም ነው፡፡