መደበኛ ያልሆነ

የካቲት 25፣2012

የአብይ ጾም ከተጀመረበት ጊዜ አንስቶ የሽሮ ዋጋ በኪሎ ከ10-15 ብር ጭማሪ ማሳየቱ ተነገረ።

የህብረት ስራ ማህበራት ኤጀንሲ ገበያውን ለማረጋጋት ምርት ከክልሎች እንዲገባ እያደረገ መሆኑን አስታውቋል።

############

በአዲስ አበባ የሚገኙ የታክሲ ተራ አስከባሪዎች ስራቸውን በወርሃዊ ደሞዝ ሊያከናውኑ ስለመሆኑ የከተማዋ ትራንስፖርት ቢሮ አስታወቀ።

በወርሃዊ ደሞዝ ተራ አስከባሪዎች ስራቸውን እንዲሰሩ የሚያስችል መመሪያ በከተማ አስተዳደሩ በኩል ተዘጋጅቷል።

ቤቴልሄም እሸቱ

#BisratNews #AddisAbeba

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *