ጦማር/ዜና

ሚያዝያ 14፣ 2012-በህንድ የሚገኘዉ ግዙፉ የአትክልትና ፍራፍሬ ገበያ ሊዘጋ መሆኑ ተሰማ

በህንድ የሚገኘዉ ግዙፉ የአትክልትና ፍራፍሬ ገበያ ሊዘጋ መሆኑ ተሰማ

አዝዛርፉል ማንዲ በተባለዉ የገበያ ስፍራ አንድ ነጋዴ በኮሮና ቫይረስ የተነሳ ህይወቱ ማለፉን ተከትሎ ሸማቾች የገበያ ስፍራዊ እንዲዘጋ ጥሪ እያቀረቡ ይገኛል፡፡አንዳንድ ነጋዴዎች በቫይረሱ የመዛመት ፍራቻ የተነሳ ሱቃቸዉን ዘግተዋል፡፡

አዝዛርፉል ማንዲ የተሰኘዉ የገበያ ስፍራ በቀን ከ200ሺ በላይ ሰዎች የሚጎበኙት ሲሆን በ31 ሄክታር መሬት ላይ ያረፈ ነዉ፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *