ጦማር/ዜና

ሚያዝያ 14፣ 2012-አንድ የቻይና ባለስልጣን የአዉስትራሊያን የሀገር ዉስጥ ጉዳይ ሚንስትርን የአሜሪካ አሻንጉሊት ማለታቸዉ ተሰማ

የአዉስትራሊያ የሀገር ዉስጥ ጉዳይ ሚንስትር ፒተር ዶቶን ቻይና በኮሮና ቫይረስ መዛመት ዙሪያ ግልጽነት ይጎድላታል ስለዚህ ግልጽ ትሁን ሲል ጥሪ ያቀርባል፡፡

በአዉስትራሊያ የሚገኘዉ የቻይና ኤምባሲ ከፍተኛ የስራ ሀላፊ ከአሜሪካ የተቀበለዉን መመሪያ አቅርቧል፤የአሜሪካ አሻንጉሊት ሲሉ መጥራታቸዉ ተሰምቷል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *