ጦማር/ዜና

ሚያዝያ 14፣ 2012-የስቴፈን ሀውኪንግ ነበረ የተባለዉ የመተንፈሻ እገዛ መሳሪያ ለእንግሊዝ ብሄራዊ የጤና አገልግሎት ተለገሰ

በፊዚክስ እና በህዋ ሳይንስ በርካታ ስራዎችን ለአለም ያበረከተዉ ስቴፈን ሀውኪንግ በ2018 በነርቭ በሽታ ህይወቱ ማለፉ ይታወሳል፡፡የስቴፈን ሀውኪንግ የመተንፈሻ እገዛ መሳሪያ ለኮሮና ህሙማን ከፍተኛ እገዛ ያደርጋል ተብሏል፡፡

ዩናይትድ ኪንግደም 10,000 የሚጠጉ የመተንፈሻ እገዛ መሳሪያ ያላት ሲሆን የጤና ዋና ፀሀፊዉ ማት ሀንኩክ 18ሺ የመተንፈሻ እገዛ መሳሪያ እንደሚያስፈልግ መናገራቸዉ ይታወሳል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *