ጦማር/ዜና

ሚያዝያ 15፣ 2012-በታይላንድ የአንድ ወር እድሜ ያለዉ ጨቅላ ህጻን ከኮሮና ቫይረስ ማገገሙ ተሰማ

የህክምና ባለሙያዎች ህጻኑ ከቫይረሱ እንዲያገግም አራት የፀረ-ቫይረስ መድሃኒቶችን መጠቀማቸዉን አስታዉቀዋል፡፡ይህንን ህክምና ባለሙያዎቹ ለ10 ቀናት ለህጻኑ ሰጥተዋል፡፡

በኤክስ ሬይ በተደረገለት ምርመራ ከቫይረሱ ሙሉ ለሙሉ ማገገሙ ተረጋግጧል፡፡በታይላንድ በኮሮና ቫይረስ የተነሳ የ50 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *