የህክምና ባለሙያዎች ህጻኑ ከቫይረሱ እንዲያገግም አራት የፀረ-ቫይረስ መድሃኒቶችን መጠቀማቸዉን አስታዉቀዋል፡፡ይህንን ህክምና ባለሙያዎቹ ለ10 ቀናት ለህጻኑ ሰጥተዋል፡፡
በኤክስ ሬይ በተደረገለት ምርመራ ከቫይረሱ ሙሉ ለሙሉ ማገገሙ ተረጋግጧል፡፡በታይላንድ በኮሮና ቫይረስ የተነሳ የ50 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡
የህክምና ባለሙያዎች ህጻኑ ከቫይረሱ እንዲያገግም አራት የፀረ-ቫይረስ መድሃኒቶችን መጠቀማቸዉን አስታዉቀዋል፡፡ይህንን ህክምና ባለሙያዎቹ ለ10 ቀናት ለህጻኑ ሰጥተዋል፡፡
በኤክስ ሬይ በተደረገለት ምርመራ ከቫይረሱ ሙሉ ለሙሉ ማገገሙ ተረጋግጧል፡፡በታይላንድ በኮሮና ቫይረስ የተነሳ የ50 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡