ባለፉት 24 ሰዓት በ965 ሰዎች ላይ የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ በእለቱ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ሰዉ አለመኖሩ የጤና ሚንስትር ይፋ አድርጓል፡፡
ተጨማሪ መረጃ
~ አጠቃላይ ምርመራ የተደረገላቸው ሰዎች ቁጥር 10‚736 ደርሷል።
~ በቫይረሱ መያዛቸዉ የተረጋገጡ ሰዎች ቁጥር 116 ነዉ፡፡
~ በዛሬዉ እለት በቫይረሱ የተያዘ ሰዉ ሪፖርት አልተደረገም፡፡
~ አጠቃላይ ያገገሙ ግለሰቦች 21 ደርሰዋል።
~ በጽኑ ህሙማን ማከምያ ዉስጥ የሚገኝ ታማሚ የለም፡፡
~ በለይቶ ህክምና ውስጥ ያሉ 90 ናቸው።
~ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉ ይታወሳል።