ጦማር/ዜና

ሚያዝያ 15፣ 2012-በኢትዮጵያ በዛሬዉ እለት በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ሰው አለመኖሩ ተረጋግጧል

ባለፉት 24 ሰዓት በ965 ሰዎች ላይ የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ በእለቱ በኮሮና ቫይረስ የተያዘ ሰዉ አለመኖሩ የጤና ሚንስትር ይፋ አድርጓል፡፡

ተጨማሪ መረጃ

~ አጠቃላይ ምርመራ የተደረገላቸው ሰዎች ቁጥር 10‚736 ደርሷል።

~ በቫይረሱ መያዛቸዉ የተረጋገጡ ሰዎች ቁጥር 116 ነዉ፡፡

~ በዛሬዉ እለት በቫይረሱ የተያዘ ሰዉ ሪፖርት አልተደረገም፡፡

~ አጠቃላይ ያገገሙ ግለሰቦች 21 ደርሰዋል።

~ በጽኑ ህሙማን ማከምያ ዉስጥ የሚገኝ ታማሚ የለም፡፡

~ በለይቶ ህክምና ውስጥ ያሉ 90 ናቸው።

~ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉ ይታወሳል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *