ጦማር/ዜና

ሚያዝያ 15፣ 2012 -የሴራሊዮን ፕሬዚዳንት የግል ጠባቂ በኮሮና ቫይረስ መያዙን ተከትሎ ፤ ፕሬዚደንቱ ራሳቸውን እንዲያገሉ ሆኗል

የሴራሊዮን ፕሬዚዳንት የግል ጠባቂ በኮሮና ቫይረስ መያዙን ተከትሎ ፤ ፕሬዚደንቱ ራሳቸውን እንዲያገሉ ሆኗል።

ፕሬዚዳንት ጁሊየስ ማዳ_ባዮ የግል ጠባቂያቸው በቫይረሱ መጠቃቱን ተከትሎ ለአስራ አራት ቀናት የሚደረግላቸው ክትትል ካሳለፍነዉ ሰኞ ጀምረዋል።

እርሳቸው ለይቶ ማቆያ ላይ ቢሆኑም እንኳ የሚደረጉ የቅድመ ጥንቃቄ ስራዎች እንደማይቋረጥ ፤ ሃሳብ አይግባችሁ ሲሉ ለሴራሊዮናውያን በአይሀራሪ የዜና ወኪል በኩል አስታውቀዋል።

በእርሳቸውና ቤተሰባቸው ላይ እስካሁን ምንም አይነት ምልክት አለመታየቱንና ፤ በፍፁም ጤና ላይ እንደሚገኙም ገልፀዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *