ጦማር/ዜና

ሚያዝያ 15፣ 2012-የፊላንድ ጠቅላይ ሚንስትር ሳና ማሪን ራሷን ማግለሏ ተሰማ

በጠቅላይ ሚንስትሯ የመኖሪያ ስፍራ በኮሮና ቫይረስ መያዙ የተረጋገጠ ሰዉ ጋር ሳና ማሪን የቅርብ ንኪኪ እንደነበራት ተነግሯል፡፡ለጠቅላይ ሚንስትሯ የኮሮና ቫይረስ ምርመራ የተደረገ ሲሆን ምልክት እንዳልታየባት የፊላንድ ጠቅላይ ሚንስትር ጽህፈት ቤት ይፋ አድርጓል፡፡

ሳና ማሪን የአለማችን ወጣቷ ጠቅላይ ሚንስትር በመባል በመላዉ ዓለም እዉቅናን ማግኘት የቻለች ሲሆን በ34 ዓመቷ በታህሳስ ወር የፊላንድ ጠቅላይ ሚንስትር መባሏ ይታወሳል፡፡በፊላንድ በኮሮና ቫይረስ የተነሳ የ149 ሰዎች ህይወት አልፏል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *