መደበኛ ያልሆነ

ሚያዝያ 19፣2012-በኢትዮጵያ ከኮሮና ቫይረስ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 124 ደርሷል

ባለፏት 24 ሰዓታት አንድ ሰው በቫይረሱ መያዙ ተረጋግጧል

የታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታ፡-

~ ባለፉት 24 ሰዓት ዉስጥ ለ943 ሰዎች ምርመራ ተደርጎ በአንድ ግለሰብ ላይ ቫይረሱ ተገኝቷል፡፡

~ታማሚ አንድ በትዉልድ ኢትዮጰያዊ በዜግነት እንግሊዛዊ ወንድ 45 ከእንግሊዝ የተመለሰና በለይቶ ማቆያ ዉስጥ የነበረ

ተጨማሪ መረጃ ፡-

~ አጠቃላይ ምርመራ የተደረገላቸው ሰዎች ቁጥር 14,588 ደርሷል።

~ ተጨማሪ 9 ሰዎች ከቫይረሱ ባለፉት 24 ሰዓት አገግመዋል

~ አጠቃላይ ያገገሙ ግለሰቦች 50 ደርሰዋል

~ በጽኑ ህሙማን ማከምያ ዉስጥ የሚገኝ ታማሚ የለም፡፡

~ በለይቶ ህክምና ውስጥ ያሉ 69 ናቸው።

~ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉ ይታወሳል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *