መደበኛ ያልሆነ

ሚያዝያ 20፣2012-በአማራ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በመጣስ 120 የሚሆኑ ግለሰቦች የሰርግ ስነ ስርዓት አካሂደዋል

በአማራ ክልል የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን በመጣስ 120 የሚሆኑ ግለሰቦች የሰርግ ስነ ስርዓት
አካሂደዋል

በክልሉ 4ሺህ 737 ሰርጎች ከህብረተሰቡ በተሠጠ ጥቆማ መሰረት ከደጋሾች ጋር በመወያየት ሰርጉ መቋረጡ የተገለጸ ሲሆን ፤ 120 የሚሆኑ ግለሰቦች ግን በእቢተኝነት ሰርጉን በማድረጋቸው በህግ ቁጥጥር ስር ውለው ምርመራ ተጀምሮባቸዋል ሲሉ የአማራ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የህዝብ ግንኙነት ዋና ሀላፊ ዋና ኢንስፔክተር መሳፍንት እሸቴ ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል፡፡

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *