መደበኛ ያልሆነ

ሚያዝያ 20፣2012-በኢትዮጵያ ተጨማሪ 2 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል!

ባለፉት 24 ሰዓት ውስጥ በተደረገው 1080 ላቦራቶሪ ምርመራ 2 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ መያዛቸው ተረጋግጧል፡፡ በአጠቃላይ በሀገራችን በቫይረሱ የተያዙ ሰዎች ቁጥር 126 ደርሷል።

የታማሚዎች ዝርዝር ሁኔታ ፦

ታማሚ 1 – የ4 ዓመት እንግሊዛዊ ፤ የመኖሪያ ቦታ እንግሊዝ ፤ ከእንግሊዝ የተመለሰና በአስገዳጅ ለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ።

ታማሚ 2 – የ50 ዓመት እንግሊዛዊ፤ የመኖሪያ ቦታ እንግሊዝ ፤ ከእንግሊዝ የተመለሰና በአስገዳጅ ለይቶ ማቆያ ውስጥ ያለ።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *