መደበኛ ያልሆነ

ሚያዝያ 24፣2012-በኢትዮጵያ ባለፏት 24 ሰዓታት 2,016 የላብራቶሪ ምርመራ ተደርጎ በቫይረሱ የተያዘ ሰው የለም

የላብራቶሪ ምርመራ የተደረገባቸው ስፍራዎች

~ በኢትዮጵያ የህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

~ በአርማውር ሀንሰን የምርምር ተቋም

~ በኢትዮጵያ ባዮ ቴክኖሎጂ ኢንስቲትዩት

~ በጅማ ዩኒቨርስቲ ሜዲካል ማዕከል ላብራቶሪ

~ በአዳማ የህብረተሰብ ጤና ምርምርና ሪፈራል ላብራቶሪ

~ በአማራ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት

~ ኢንተርናሽናል ክሊኒካል ላብራቶሪስ

ተጨማሪ መረጃ ፡-

~ አጠቃላይ ምርመራ የተደረገላቸው ሰዎች ቁጥር 19,857 ደርሷል።

~ ባለፉት 24 ሰዓት ተጨማሪ 3 ሰዎች አገግመዋል፡፡

~ አጠቃላይ ያገገሙ ግለሰቦች 69 ደርሰዋል

~ በጽኑ ህሙማን ማከምያ ዉስጥ የሚገኝ ታማሚ የለም፡፡

~ በለይቶ ህክምና ውስጥ ያሉ 59 ናቸው።

~ የሶስት ሰዎች ህይወት ማለፉ ይታወሳል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *