
በኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ እንዲሁም በከፍተኛ እና አንደኛ ሊግ ቀጣይ እጣፋንታ ዙሪያ በነገው እለት ፌደሬሽኑ የሊግ ካምፓኒው በተጨማሪም የመንግስት አካላት የሚገኙበት ውይይት ይደረጋል።በውይይቱም ትልልቅ የተባሉ ውሳኔዎች እንደሚኖሩ የኢትዮጲያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የህዝብ ግንኙነት ክፍል ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር እና ጊዜያዊ የፅ/ቤት ሀላፊ የሆኑት አቶ ባህሩ ጥላሁን ገልፀዋል።
በዳንኤል መምሩ
በኢትዮጲያ ፕሪሚየር ሊግ እንዲሁም በከፍተኛ እና አንደኛ ሊግ ቀጣይ እጣፋንታ ዙሪያ በነገው እለት ፌደሬሽኑ የሊግ ካምፓኒው በተጨማሪም የመንግስት አካላት የሚገኙበት ውይይት ይደረጋል።በውይይቱም ትልልቅ የተባሉ ውሳኔዎች እንደሚኖሩ የኢትዮጲያ እግር ኳስ ፌደሬሽን የህዝብ ግንኙነት ክፍል ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር እና ጊዜያዊ የፅ/ቤት ሀላፊ የሆኑት አቶ ባህሩ ጥላሁን ገልፀዋል።
በዳንኤል መምሩ