የእስያ የልማት ባንክ ይፋ ባደረገዉ መረጃ መሰርት ከ6.4 እስከ 9.7 በመቶ የአለም ኢኮኖሚ ላይ ኪሳራን ሊያሳደርስ እንደሚችል አስታዉቋል፡፡በገንዘብ ሲተመን 5.8 እስከ 8.8 ትሪሊየን የአሜሪካ ዶላር ኪሳራ ሊያሳድር እንደሚችል በሪፖርቱ ተካቷል፡፡የኢኮኖሚ ኪሳራዉ ከአንድ ወር በፊት ከተተነበየዉ በእጥፍ ጨምሯል፡፡
በስምኦን ደረጄ
የእስያ የልማት ባንክ ይፋ ባደረገዉ መረጃ መሰርት ከ6.4 እስከ 9.7 በመቶ የአለም ኢኮኖሚ ላይ ኪሳራን ሊያሳደርስ እንደሚችል አስታዉቋል፡፡በገንዘብ ሲተመን 5.8 እስከ 8.8 ትሪሊየን የአሜሪካ ዶላር ኪሳራ ሊያሳድር እንደሚችል በሪፖርቱ ተካቷል፡፡የኢኮኖሚ ኪሳራዉ ከአንድ ወር በፊት ከተተነበየዉ በእጥፍ ጨምሯል፡፡
በስምኦን ደረጄ