ህይወታቸው ካለፈው ሰዎች በተጨማሪም 8 ሺህ 929 አባዎራዎች እና 63 ሺህ ቤተሰቦች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል ነው የተባለው።
እንዲሁም በወረዳው በሚገኙ 17 ቀበሌዎች 40 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ወድሟል።
እንደ ዞኑ ኮሙዩኒኬሽን ፅህፈት ቤት መረጃ በጎርፍ አደጋው ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች የምግብ፣ የአልባሳት እና የተለያዩ እርዳታዎች እየተደረገላቸው ይገኛል።
ህይወታቸው ካለፈው ሰዎች በተጨማሪም 8 ሺህ 929 አባዎራዎች እና 63 ሺህ ቤተሰቦች ከቤት ንብረታቸው ተፈናቅለዋል ነው የተባለው።
እንዲሁም በወረዳው በሚገኙ 17 ቀበሌዎች 40 ሚሊየን ብር የሚገመት ንብረት ወድሟል።
እንደ ዞኑ ኮሙዩኒኬሽን ፅህፈት ቤት መረጃ በጎርፍ አደጋው ለተጎዱ የህብረተሰብ ክፍሎች የምግብ፣ የአልባሳት እና የተለያዩ እርዳታዎች እየተደረገላቸው ይገኛል።