ጉዳዩን የተመለከተው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቂርቆስ ምድብ ችሎትም 21 ተከሳሾች እያንዳንዳቸው በ20 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ እና ሃያ ሺህ ብሩን መክፈል ያልቻሉ 15ቱ ተከሳሾች ደግሞ እያንዳንዳቸው በ15 ቀን እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ አስተላልፎባቸዋል፡፡
ጉዳዩን የተመለከተው የፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቂርቆስ ምድብ ችሎትም 21 ተከሳሾች እያንዳንዳቸው በ20 ሺህ ብር የገንዘብ መቀጮ እንዲቀጡ እና ሃያ ሺህ ብሩን መክፈል ያልቻሉ 15ቱ ተከሳሾች ደግሞ እያንዳንዳቸው በ15 ቀን እስራት እንዲቀጡ ውሳኔ አስተላልፎባቸዋል፡፡