
በትላንትናው እለት ብቻ በብራዚል የ 4,195 ሰዎች ህልፈት በቫይረሱ የተመዘገበ ሲሆን ፣ በመላው ሀገሪቱ የሟቾች ቁጥር ከ 337ሺ ተሻግሯል፡፡
በብራዚል የሚገኙ ሆስፒታሎች በታማሚዎች ብዛት የተጨናቀቁ ቢሆንም ፣ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ጄር ቦልሶናሮ አሁንም እንቅስቃሴን የሚከለክል ህግ እንዳይተገበር ከልክለዋል፡፡
የፅኑ ህሙማን መከታተያ ክፍሎች በመላው ሀገሪቱ ከ 90 በመቶ በላይ በታማሚዎች ተሞልቷል፡፡
በሚኪያስ ፀጋዬ