መደበኛ ያልሆነ

ጥቅምት 28፤2016 –በአሶሳ ዞን አንዲት እናት 3 ልጆችን በሰላም ተገላገለች

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ዞን ቡልድግሉ ወረዳ ቢላጋንዳ ቀበሌ ነዋሪ የሆነችው ወ/ሮ አሚሳ ባባክር  3 ልጆዎችን በሰላም ተገላገለች መባሉን ብስራት ራዲዮና ቴሌቪዥን ሰምቷል። በአሁኑ ሰዓት እናት እና ልጆች በቡልድግሉ ወረዳ ጤና ጣብያ ባለሙያዎች  ክትትል እየተደረገላቸው መሆኑ ተነግሯል።

የወረዳዉ ሴቶች ፣ ወጣቶችና ህጻነት ጽ/ቤት ሀላፊ ወ/ሮ ሰይዳ ኢብራሂም ለ3ቱም ህፃናት ና ለእናታቸው  ሙሉ  የአልባሳት ድጋፊ የተደረገ ሲሆን በቀጣይም የተቀናጀ ክትትል እና ድጋፊ እንደሚደረግ ተናግረዋል።

Leave a Reply

Your email address will not be published. Required fields are marked *